በኮድ መልክ ከተዘጋጁት አዋጆች በስተቀር በተወካዮች ምክር ቤት የሚወጡ አዋጆችም ሆኑ በሚንስትሮች ምክር ቤት የሚወጡ ደንቦች ማወጫ የላቸውም፡፡ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ 1341/2016 ም በረቂቅ ደረጃ ማውጫ የነበረው ቢሆንም አዋጁ ሲወጣ ግን እንደወትሮው ካለማውጫ ታትሟል፡፡ ይህም የህግ ባለሞያዎች እና ተማሪዎች ብሎም አዋጁን ለአንድ ለተወሰነ ጉዳይ ምላሽ ፍለጋ የሚመለከቱ ማናቸውም ሰዎች በቀላሉ የሚፈልጉትን የአዋጁ ወይም የደንቡ ክፍል ማግኘት እንዲቸግራቸው ሊያደርግ ይችላል፡፡ ይህ ለአዋጅ 1341/2016 የተዘጋጀ ማወጫ እና የቃላት ትረጓሜ ዝርዝር ለዚህ ችግር መፍትሄ ይሆናል በሚል የተቀናበረ ነው፡፡ የማውጫውን ፒዲኤፍ ይህን ሊንክ በመጫን ያገኙታል፡፡ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁ. 1141/2016 ማውጫ ክፍል አንድ፡ ጠቅላላ ድንጋጌዎች 1. አጭር ርዕስ 2. ትርጓሜ 3. የተፈጻሚነት ወሰን 4. የግብይት ዋጋ 5. በቀጥታ በገዢው ታክስ የሚከፈልበት አቅርቦት 6. ታክስ የሚከፈልበት እንቅስቃሴ ክ ፍል ሁለት ታክስ ስለመጣል እና ከታክስ ነፃ ስለማድረግ 7. የተጨማሪ እሴት ታክስ ስለመጣል 8. ዜሮ የማስከፈያ ልክ ተፈፃሚ የሚሆንበት አቅርቦት 9. ከታክስ ነፃ የሆኑ አቅርቦቶች 10. ከታክሱ ነፃ የሆነ ወደአገር የሚገባ ዕቃ 11. በሌሎች ሕጐች የተቋቋሙ ከታክስ ነፃ የመሆን መብቶች ወይም ችሮታዎች ተፈፃሚት የሌላቸው ስለመሆኑ፡፡ ክፍል ሦስት ስለመመዝገብ 12. የመመዝገብ ግዴታ 13. በፈቃደኝነት ስለመመዝገብ 14. የምዝገባ አፈፃፀም 15. የተመዘገበ ሰው ግዴታዎች 16. የተመዘገበ ሰው ታክስ የሚከፈልበትን እንቅስቃሴ ሲያቆም ስለሚሰጥ...
Legathiopia is a bilingual blog that documents the learning journey of a practicing attorney and host of the Legal Plus podcast. The blog features articles in both English and Amharic, focusing on the Ethiopian legal system and related fields. It serves as a platform for professional discourse, scholarly opinions, and intellectual analysis, aiming to enhance understanding of Ethiopia's legal environment.